The Patriotic Ethiopians for Ethiopian Unity! To Liberate Ethiopia from Shabia Woyane! ኢትዮጵያውያንን በማስተባበር፤ ኢትዮጵያንና ደጉን ሕዝብ ከሻቢያ ወያኔ ነፃ ለማውጣት የሚፋለም ነው! እውነት! እምነት! ጽናት! www.agillaethiopia.blogspot.com Contact us: tefalemjegna247@gmail.com ጎጠኝነት! ተንኮል! ምቀኝነት! ክፋት! ውሸት ጠላቶቻችን ናቸው!!! በዓለም ተበትኖ ዘላለም ከማልቀስ፣ ክንድን አጠንክሮ ጠላትን መደምሰስ! ተነስ! ተነሽ!
WAO- We All One! Ethiopians!
Thursday, August 27, 2015
ለአገር ለወገን የሚታገል እየመሰለ የሕዝብን ንብረት የሚዘርፈው የግንቦት የእሳት የማፊያ ቡድን ተደብቆ አልቀረም ይክው ይፋ ወጣ! ወገንን እየዘረፈ በሕዝብ ትክሻ ላይ ተረማምዶ፤ ሻቢያ በጥላቻ እየኮተኮተ በጫማ ሳሚነት፣ በቅጥረኛነት የሚያዘጋጃቸ የቡችላው የአርበኞች ግንቦት7 ጠላት ነውና ኢትዮጵያን በሀይል መቁቁም፣ መታገልና ማስወገድ ይገባናል።
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment
Note: Only a member of this blog may post a comment.