WAO- We All One! Ethiopians!

WAO- We All One! Ethiopians!

Wednesday, July 8, 2015

The Lions Are Angry! All Patriotic Ethiopians Must Stand Strong Against Ginbot7! This Group is Working For Shabia Woyanie! Wake Up! የሻቢያው ቅጥረኛ የግንቦት ሰባት፣ አንድ ሰው የለውም ከቶም ሠራዊት!ስለዚህ፥ ለዚህ ቀጣፊ ገንዘብ እንዳትሰጡ በምንም ዓይነት!

ነጋዴው ግንቦት
የቁጥር ሰባት
ሁልጊዜም ወረት
አንድ ሰው የለውም  ከቶም ሠራዊት
ገንዘብ እንዳትሰጡ በምንም ዓይነት
ስለዚህ፦ ይህን ቅጥረኛ ስውሩን ጠላት
ታገለው በዓለም ላይ አጥፋው  ከመሬት፡፡
ትግሬንም ጠላ አይወድም አማራ
በምርጫው አሳቦ በግንቦት አወራ
ከቁጥሮች መርጦ ሰባት ብሎ ጠራ፡፡

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.